Saturday, April 28, 2012

አይኔን ባይኔ


   ይህችን ግጥም በጣም መልእክት የምትሰጠኝ ግጥም ነች፡፡ ስንቶቻችን ነን መሆን ያለብን ሌላ እየሆንን ያለነው ሌላ አይነት ሕይወት የምንመራ?፡፡

1 comment:

  1. እኔማ እዛው ነኝ

    ከቋጥኝም ከብዶ ላርቀው ያልቻልኩት
    ከጥርብ አፈራት ክምር ውስጤን የገነዝኩት
    ለካ የድሜ ቁጥር እንጂ ለኔው የቆጠርኩት
    እዛው ባለሁበት ዓመታትን ሮጥኩት

    ReplyDelete