Thursday, October 11, 2012

ቅጽበቴ




አደም በዚህ መልክ እንደገና ፃፍኩት ያለቀ ስላልመስለኝ ከይቅርታ ጋር 
ቅጽበቴ
“…ጋልቤ ባልጌ ዱብ ስል ከራሴ ከስሜት ፈረስ
ከሄድኩበት ዓለም በድንገት ስነቃ
ያቺ በለሊቱ አብራን የነበረች ጠፍታብኝ ደማቋ ጨረቃ 
ውስጤ ተረብሾ ጭለማ ሲከበኝ መሃላዬ ፈርሶ ሲገለጥ አመሌ
ቅጽበት ቃሌን ክቦ ቅጽበት ቃሌን ሲያፈርስ
ግልገሌን ሳጠልቅ ታየው ስትራመስ 
ማን ይሆን ኃላፊው ቅጥ ላጣ ስሜቴ
በቅጽፈት እይታ አልጋ ላይ ለሚወድቅ መጥፎ ማንነቴ፡፡”
ØØØ

ትህትና ገ/ጻድቅ

No comments:

Post a Comment