Wednesday, October 10, 2012

ትንሳኤው ናፈቀኝ


በርካታ የአለማችን ህዝቦች እንደመብላትና መጠጣት ከዛም በላይ የመናገር የመጻፍ እና ሃሳብ የመስጠት መብታቸው ተገፎ በመሸማመቅ ባለመኖር መኖር የእንጥልጥል ህይወት የሚመሩ ቤት ይቁጠራቸው…..! ፡፡ብዙ ጊዜ በዚህ ጉዳይ ሰፋ አድርጌ አስባለሁ ፤ሳላውቀው እጨነቃለሁ፤ ለምን ግን እላለሁ…..! ይሄ የአንድ ጤነኛ ሰው አስተሳሰብ ነው ብዩ ባስብም ከዛ በላይ ምን አደርጋለሁ ? ይህ ጉዳይ ስሜቴን ሲነካኝ በግጥም አስፍሬ አስቀመጥኳት፡፡ እስቲ እዮብ፤ዘላለም ጥላሁን፤ዮናስ እንዲሁም ሌሎች ወዳጆቼ በቀና መንፈስ ተወያዩ….. መልካም ንባብ፡፡

No comments:

Post a Comment